-
Recent Posts
Recent Comments
mabdllselam's B… on … mabdllselam on Apple has all the ingredients… Archives
- June 2020
- May 2020
- December 2019
- October 2019
- September 2019
- May 2019
- February 2019
- December 2018
- October 2018
- September 2018
- August 2018
- July 2018
- April 2018
- December 2017
- November 2017
- October 2017
- September 2017
- August 2017
- July 2017
- June 2017
- May 2017
- April 2017
- February 2017
- January 2017
- December 2016
- September 2016
- August 2016
- July 2016
- June 2016
- May 2016
- April 2016
- March 2016
- February 2016
- January 2016
- December 2015
- November 2015
- September 2015
- August 2015
- July 2015
- June 2015
- May 2015
- March 2015
- February 2015
- December 2014
- November 2014
- October 2014
- September 2014
- August 2014
- July 2014
- June 2014
- May 2014
- April 2014
Categories
werabatimes
ባዶ ንፁኃን እጆች VS የታጠቀ ነፍሰ-ገዳይ የ’ስከዛሬዎቹ ሠላማዊ ሠልፎች ዋነኛ መንስኤ ጭቆና የወለደው የብሶት ጥርቅም ሲሆን እንዲሁም ጥያቄው የጥቂት ሰዎች ሳይሆን ሕዝባዊ አብዮት መሆኑን በግልፅ ለማሳየትም ጭምር ነበር፡፡ ይህም ሆኗል፡፡ አሁን ሁሉም ነገር ግልጽ ነው፡፡ የወያኔን ግፍ ያልተረዳ ኢትዮጵያዊ የለም ማለት ይቻላል፡፡ ለዚህም ነበር መላው ኢትዮጵያዊ ከሙስሊሙ ሠላማዊ ተቃውሞ አንስቶ እስከዛሬም ድረስ ለ5 አመታት ያህል ባዶ እጁን እስካ’ፍንጫው ድረስ ከታጠቀ ኃይል ጋር ሲተናነቅ የኖረው፡፡ ወያኔ መቼም ቢሆን ስልጣኑን መቆናጠጥ እንጂ ለሕዝብ ደም መፍሰስ ደንታ የሌለው በመሆኑ አሁንም ያላ’ንዳች ከልካይ መግደሉን መቀጠሉ አይቀሬ ነው፡፡ በባዶ እጅ ከጥይት ጋር የሚደረገው ልፊያ በዚሁ ሊገታ ይገባል፡፡ ሕዝቡ በአሁኑ ወቅት የሚፈልገው 2 ነገር ብቻ ነው፡- 1. ከወያኔ የሚከላከለው የታጠቀ ሚሊሺያ ((ትጥቅ)) እና 2. መረጃ የሚለዋወጥበት የመገናኛ መንገድ ብቻ እነዚህን ሁለቱን ወሳኝ ነገሮች ማድረግ ከተቻለ ወያኔ ለአንድ ሰሞን እንኳ ፀንቶ መቆየት ሚችል አይመስለኝም፡፡ ከጅምሩ እሱን ማፍረክረክ ይቻላል፡፡ የወያኔ ኃይላትም ቢሆኑ በታጠቀ ሕዝብ ላይ ከመተኮሳቸው በፊት የሚያስከፍለውን ዋጋ ቆም ብለው ሁለት ጊዜ እንዲያስቡ ይገደዳሉ፡፡ የኃይል ሚዛኑ ለሕዝቡ ማጋደሉ እርግጥ ሲሆን የመከላከያ ወታደሩ ሳይቀር አምፆ ወያኔን በመክዳት በሂደት ከሕዝቡ ጎን መሰለፉ አይቀሬ ነው፡፡ ካ’ሁን በኋላ እራሱን ከወያኔ ነፍሰ-ገዳዮች የሚከላከልበት መሳሪያ የሌለውን ሕዝብ ባዶ እጁን ወደ አደባባዮች ማስወጣቱ መቆም ይኖርበታል፡፡ ቀጣዩ ቅድሚያ የሚሰጠው ሥራ ሕዝቡ እራሱን የሚከላከልበትን መንገድ ማመቻቸት ሊሆን ይገባል፡፡ የዚያኔ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ወያኔን በሚገባው ቋንቋ ማናገር ይቻለዋል፡፡ ወያኔም እንደ በረዶ ክምር ቁልቁል ይምዘገዘጋል፤ ኢንሻአላህ፡
This entry was posted in Uncategorized. Bookmark the permalink.